company-logo

Motorisit/Postman

Addis Ababa Leadership Academy

job-description-icon

Transportation & Logistics

1st Grade Drivers License

Addis Ababa

2 years

1 Position

2025-04-29

to

2025-05-02

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

8th grade Middle School

Full Time

Birr 5283

Share

Job Description

የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል።

የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሞተረኛ ፖስተኛ

ደረጃ፡ VI

ደመወዝ፡ 5283

ተፈላጊ የሰው ሃይል ብዛት፡ 1

የስራ መስፈርቶች፡

የትምህርት ደረጃ፡ 6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 1ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት

የስራ ልምድ፡ 2 አመት አግባብነት የስራ ልምድ ያለው/ያላት

ጥቅማ ጥቅም፡

የቤት ድጎማ አበል ብር፡ 1500

የማትጊያ አበል ብር፡ 600

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ፣ የታደሰ የመንጃ ፍቃድ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አራት ኪሎ ዳብር ህንፃ በሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት 2ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 207 በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ +251116673265 / +251116673473 መደወል ይችላሉ።

ማሳሰቢያ

ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው ሊሆኑ ይገባል።

ለፈተና የሚመለመሉ አመልዳቾች ፈተና የሚሰጥበትን ቀንና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያና በስልክ የሚገለፅ ይሆናል

በሁሉም የስራ መደቦት ተወዳድረው የሚያልፉና የሚቀጠሩ ዋስትና ወይም ተያዥ ማቀረብ ይሆርባቸዋል

Fields Of Study

8th grade Middle School